ከአሏህ ውጭ በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም ነብዩ ሙሀመድ(ሰ• ዐ• ወ) የአሏህ ባሪያና መልዕክተኟ ናቸው። ነብዩ(S.A.W) እንዲህ ብለዋል ከያዛችኋቸው የማትጠሙባቸው ሁለት ነገሮች በመሀከላችሁ ጥዬላችሁ ሄጃለሁ እነሱም ቁርአንና እኔ የሄድኩበት መንገድ( ሱና) ነው ብለውናል። ስለዚህ ጀነት የሚፈልግ የሆነ ሰው ከሽርክና ከቢድዐ በመራቅ በሱናቸው ቀጥ ሊል ግድ ይለዋል።
View rate: 6.1%
An estimate from public metrics — we have no admin access to Telegram’s native analytics, so treat this as a signal, not a verdict.
We have not collected enough daily snapshots yet to plot a trend. The current snapshot is shown above; a chart will appear once we have at least two data points.
Explore
Last refreshed: 2026-07-04